"ሞዴል ዩኤን" ወይም "አምሳለ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት"፦ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ዲፕሎማሲን እንዲማሩ፣ የመንግሥታቱ ድርጅት የትኩረት አቅጣጫ በኾኑ የልማት ግቦች ላይ ግንዛቤን እንዲያዳብሩ የሚደረግ የውይይት እና የክርከር መርሐ ግብር ነው፡፡ መርሐ ግብሩ፣ ዩናይትድ ስቴትስን ጨምሮ በብዙ ሀገራት ...
"የማካካሻ ፍትሕ" ጥያቄ ቀዳሚ አጀንዳ ሆኗል፡፡ በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የማካካሻ ጥያቄው “የርዳታ ሳይኾን የፍትሕ ጥያቄ ነው” ብለዋል፡፡ ...
ፓናማ በትራምፕ አስተዳደር የሚባረሩ ዜጎችን ለማሳረፍ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት፤ ከሌሎች ሀገራት የተላኩ ስደተኞችን የጫነውን የመጀመሪያውን የአሜሪካ በረራ ተቀብላለች። ፕሬዝዳንት ሆዜ ራውል ሙሊኖ ...
ምንም እንኳን ውጥረት እና ስጋት ውስጥ ባለ የተኩስ አቁም ስምምነት መካከል ቢሆኑም፤ እስራኤል ፍልስጤማውያን እስረኞችን ስትፈታ በምትኩ ሃማስ ሦስት ተጨማሪ ታጋቾችን ለቋል። ከተለቀቁት ታጋቾች አንዱ ...
በምሥራቃዊ ኮንጎ ውስጥ ያሉ አማፂዎች ለዓመታት ከዘለቀውን፤ ከመንግስት ሃይሎች ጋር ያደረጉት ውጊያ ተባብሶ ከቀጠለ በኋላ ትላንት አርብ ዕለት ወደ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ቡካቩ መግባታቸውን የአካባቢው ...
በአዲስ አበባ እየተካሔደ ባለው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የአንጎላውን ፕሬዝደንት ዡዋ ሎሬንሶ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነታቸውን ተረክበዋል። ዡዋ ሎሬንሶ ተሰናባቹን ሊቀመንበር ...
ተቋሙ፣ ላለፉት ኻያ ዓመታት፣ ከ650 በላይ ልጃገረዶችንና ከሦስት ሺሕ በላይ ቤተሰቦችን፥ በገንዘብ፣ በደንብ አልባሳት፣ በጥናት ድጋፍ እና በግል በማማከር የማብቃት (ሜንቶርሽፕ) አገልግሎትን በመስጠት አግዟል። ...
"አባ ፍራንሲስ ዛሬ ጠዋት የተለመደውን የቤተክርስቲያን ሥርዓታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ አስፈላጊ ለሆኑ ምርመራዎች እና የብሮንካይትስ ሕክምና ሆስፒታል ገብተዋል" ሲል በመግለጫው የገለጸው ቫቲካን፣ አሁንም በሆስፒታል እንደሚገኙ አመልክቷል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ አባ ፍራንሲስ ...
በፈረንሳይ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የታደሰውና በአዲስ አበባ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመንግሥት ወይም ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ካካተታቸው ነገሮች አንዱ የተሽከርካሪዎች ትዕይንት ማሳያ ሰፍራ ነው ...
Palestinian militant group Hamas announced on Friday the names of three Israeli hostages set to be released on Saturday, ...
President Donald Trump on Thursday signed a memorandum calling for reciprocal tariffs on America’s trading partners. “If you ...
M23 rebels have taken control of the strategic Kavumu airport that serves Bukavu, the capital of South Kivu province, the rebel group and a civil security source said Friday. The rebels also seized ...
Some results have been hidden because they may be inaccessible to you
Show inaccessible results